Welcome message

ወደዚህ የጡመራ መድረክ እንኳን ደህና መጡ፡፡ ለሚሰጡኝ ማናቸውም አስተያየት እግዚአብሔር ይስጥልኝ፡፡
Welcome to my blog. Your feedback, comments and suggessions are most appreciated.



Friday, September 16, 2011

አጭሯ ጸሎት

አጭሯ ጸሎት


በሰላም አውለኝ የሚሏት ጸሎት
ጥቂት ትመስላለች ሲቆጥሯት በቃላት
ትርጉሟ ሊገባን ሰላም የጠፋ ዕለት


ያጌት፡ ተጻፈ ነሃሴ ፳፱ ቀን ፪ሺህ፫ ዓም.  በኢትዮጴያ አየር መንገድ ወደጆሃንስበርግ፡  ደቡብ አፍሪካ ጉዞ ላይ፡፡
(Inspired by the deadly suicide bombing of the UN building in Abuja, occurred on 26 August 2011)

3 comments: